ስመ ቅድሳት (የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ስሞች ፍች)

by Negusie, Markos D.
ISBN: 9789994475926
Availability:
  • Online Only
$19.03

Available Offers


Pickup at {0} Out of stock at {0} Check other stores
FREE -
Ship to Me
$3.99 -

Overview

"ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ፥ በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ።" (መዝ 22:22)

ይህ መዝገበ ቃላት፥ የጌታን፣ የነብያትን፣ የሐዋርያትን፣ የቅዱሳን ሰዎችን፣ ቦታዎችን... ስምና ትርጉም የያዘ ነው።

ከመጽሐፉ የተወሰደ

የስሞች ትርጉም

ሉቃስ /Luke, Lucas - ሊቅ፣ ሊቅ ዋስ፣ አዋቂ፣ ታላቅ አዳኝ ማለት ነው።

ሙሴ /Moses- መዋሴ፣ ዋሴ፣ ዋስ፣ አዳኝ ማለት ነው።

ማቴዎስ /Matthew- ማቲ፣ ማቲው፣ ማቲ ዋስ፣ የብዙዎች አዳኝ ማለት ነው።

ያቆብ፣ ያዕቆብ /Jacob- ያቅብ፣ ያግድ፣ ይከልክል፣ እንዳይሄድ ያድርግ ማለት ነው።

ገብርኤል /Gebriel- ገብረ ኤል፣ ገብረ አምላክ፣ የእግዚአብሔር አገልጋይ ማለት ነው።

ከኢትዮጵያ የተገኙ የእንግሊዝኛ ቃላት እና ትርጉማቸው

Ambassador- አምባ አሳድር፣ ባለ አምባ ራስ፣ የንጉሥ ተወካይ

Coffin- ከፈነ፣ ሸፈነ፣ ጠቀለለ

Den- ደን፣ ጫካ፣ ዱር፣ ዋሻ

Doug- ደግ፣ ትሁት፣ ቸር

Guard- ጋረደ፣ ከለለ፣ ሸፈነ

Meadow- ሜዳው፣ ሜዳ፣መስክ

Mystery- ምሥጢር፣ መሰጠር፣ መደበቅ፣ መሰወር

Sabbath- ሰባት፣ ሰብቤት፣ሳባቤት፣ ሰንበት

Sheriff- ሸረፈ፣ ቀረጠ ፣ ቆረጠ፥ ቀራጭ፣ ግብር ሰብሳቢ

The- ዘ፣ 'የ' ማለት ነው (ዘ ኢትዮጵያ እንዲል)

በኢትዮጵያውያን የተሰየሙ አገሮችና ትርጉማቸው

Ethiopia- ኢትዮጵያ፣ ጦቢያ፣ እጹብያ፣ ጹብ ያህ፣ ህያው ቅዱስ ማለትነው።

Libya- ልብያ፣ልበ ያህ፣ለህያው የቀረበ፣የአምላክ ወዳጅማለት ነው።

Syria- ሶሪያ፣ ሥራያ፣ ሥራ ያህ፣ የህያው ሠራዊት፣ የአምላክ ሕዝብ ማለት ነው።

በእንግሊዝኛ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙ የኢትዮጵያ ቃላት (ስሞች)

መሄጣብኤል /ማተበ ኤል/ - Mehetabel (ዘፍ /Gen 36:39)

መልከ ጼዴቅ- Melchisedec (ዘፍ /Gen 4:18)

መምሬ /መምህሬ/ - Mamre (ዘፍ /Gen 13:18)

መና /ምነ/ - Manna(ዘጸ /Ex 16:31)

ሰላትያል /ስለተ ኤል/ - Salathiel (1ዜና /1 Chr 3:17)

ሰሌስ /ስለሽ/ - Shelesh (1ዜና /1 Chr 7:35)

ሴም /ስም/ - Sem (ዘፍ /Gen 5:32)

ሴት

  • Format: Trade Paperback
  • Author: Negusie, Markos D.
  • ISBN: 9789994475926
  • Condition: New
  • Dimensions: 8.50 x 0.86
  • Number Of Pages: 318
  • Publication Year: 2024
Language: Amharic